የሀዘን መግለጫ

የኢትዮጵያ ህክምና ማህበር በዶ/ር መስፍን ነስሩ ሕልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ለቤተሰቦቻቸው ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲሁም ለሥራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን ይመኛል።