የሞት ምክንያት ምዝገባ ምስክር ወረቀት June 3, 2022June 6, 2022 EMA Editor የኢትዮጵያ ህክምና ማህበር ከቫይታል ስትራቴጂ ጋር በመተባበር በዓለም አቀፍ በሽታዎች አመዘጋገብና አመዳደብ መሰረት በህክምና የተረጋገጠ የሞት ምክንያት ምዝገባ ምስክር ወረቀት አሰራርን አስመልክቶ ከተመረጡ አምስት የህክምና ትምህርት ከሚሰጡ ዩኒቨርስቲዎች ጋር በቢሾፍቱ ከተማ ምክክር እያካሄደ ነው፡፡