The Ministry of Health has released the National Guideline for Marburg Virus Disease for case management and facility readiness. 📄 Download Guideline Ethiopian Medical Association (EMA)
Tikur Anbessa Specialized Hospital (TASH), under the College of Health Sciences, Addis Ababa University (AAU), is seeking a Chief Executive Officer (CEO). This is a full-time position in Addis Ababa, Ethiopia, requiring exclusive engagement (no other academic or part-time jobs). Read More …
Dear Members of the Ethiopian Medical Association – Hawassa Chapter, and the wider medical community, As many of you are already aware, our beloved colleague and mentor, Professor Amezene Tadesse, has passed away. We would now like to share the Read More …
The Ethiopian Medical Association (EMA) is deeply saddened by the passing of Professor Amezene Tadesse, former Vice President of the Ethiopian Medical Association and a distinguished Pediatric Surgeon, educator, and leader. Prof. Amezene was born in Addis Ababa and completed Read More …
ልዩ ተሸላሚ በአዲስ አበባ ከተማ መሳለሚያ፤ አማኑኤል ሆስፒታል አካባቢ ነው የተወለዱት፡፡ የ1ኛ እና የ2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በሰላም በር አንደኛና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት እና በአዲስ ከተማ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተከታትለዋል፡፡ የመጀመሪያ የህክምና ዶክትሬት ዲግሪያቸውን የጎንደር ህክምና ሣይንስ ኮሌጅ ያገኙ Read More …
የህይወት ዘመን የላቀ የሙያ አገልግሎት ተሸላሚ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሐረርጌ በደደር ወረዳ ተወለዱ፡፡ የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በጅማና በአዲስ አበባ ተምረዋል፡፡ የህክምና ዲግሪያቸውን ከጎንደር ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ ያገኙ ሲሆን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ደግሞ የማህፀንና ፅንስ ህክምና ትምህርታቸውን ተከታትለዋል፡፡ ከ38 ዓመት Read More …
የህይወት ዘመን የላቀ የሙያ አገልግሎት በአዲስ አበባ ከተማ ሽሮሜዳ አካባቢ ነው ተወለዱ፡፡ የ1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአምሃ ደስታ እና በመነን ትምህርት ቤቶች ተምረዋል፡፡የህክምና ትምህርታቸውን በጅማ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በህክምና ዶክትሬት ተመርቀዋል፡፡ የስፔሻላይዜሽን ትምርታቸውን ደግሞ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥቁር Read More …
በህይወት ዘመን የላቀ የሙያ አገልግሎት በሐረሪ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ሐረር ከተማ ነው የተወለዱት፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በሐረር ከተማ ቤተልሄም ትምህርት ቤት እና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በወንጂ ቁጥር 2፣ በአዳማ አፄ ገልውዲዎስ እና በሐረር ተከታትለዋል፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕክምና ዶክትሬት ዲግሪ Read More …
በተለያዩ የሥራ ሃላፊነቶች የላቀ አገልግሎት በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ሜጋ ከተማ ነው የተወለዱት፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ድሬ ወረዳ ሜጋ ከተማ ትምህርት ቤት እና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በሞያሌ፣ ነገሌ ቦረና ተከታትለዋል። የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በጤና ሳይንሰ ከጎንደር ዩኒቨርስቲ፣ በህክምና ዶክትሬት የወርቅ ሜዳሊያ Read More …
ዶ/ር መረርቱ ተመስገንበተለያዩ የሥራ ሃላፊነቶች የላቀ አገልግሎት ተሸላሚ የኢትዮጵያ ሕክምና ማህበር የቦርድ አባል የሆኑት ዶ/ር መረርቱ ተመስገን በኦሮሚያ ክልል በነቀምት ከተማ ተወለዱ፡፡ የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በኪዳነ ምሕረት ት/ቤት፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአ/አ ከተማ ቤተል መካነ ኢየሱስ ት/ቤት ተከታትለዋል፡፡የመጀመሪያ የሕክምና ዲግሪያቸውን Read More …