የኢትዮጵያ ሕክምና ማህበር በሃገራችን የሚገኙ የህክምና ትምህርት ቤቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ያለው ተቋም ለመገንባት ግልጽ ዕቅድ አውጥተው መንቀሳቀስ እንዳለባቸው አሳሰበ፡፡

በሃገራችን የሚገኙ የህክምና ትምህርት ቤቶች የተሳተፉበት እውቅና አሰጣጥ (Accreditation) ዙሪያ የሚመክር መድረክ የሚመለከታቸው የመንግስት የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በአዲስ አባባ ተካሄደ፡፡ በመድረኩ የተገኙት በጤና ሚኒስቴር የጤና ዘርፍ የሰው ሃብት ልማትና ማሻሻያ መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ አሰግድ ሳሙኤል የሕክምና ትምህርት አሰጣጥ ጥራት Read More …

Page 3 of 31
1 2 3 4 5 31