የሕክምና አገልግሎት ለሚሰጡ ሐኪሞች በነጻ ሕክምና ሊያገኙ የሚችሉበት ስርዓት እንዲኖር ተጠየቀ፡፡

የኢትዮጵያ ሕክምና ማህበር ለስድስተኛ ጊዜ የሚከበረውን የሐኪሞችን ቀን የየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ 100ኛ ዓመት ከሚያከብረው ኦፒዲ ዳይሬክቶሬት ጋር በመሆን የሆስፒታሉ ከፍተኛ አመራሮች እና የሆስፒታሉ ባለሙያዎች እንዲሁም የማህበሩ የቦርድ አባላት በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ ተከብሮ ውሏል፡፡ የየካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ Read More …

የኢትዮጵያ ህክምና ማህበር 59ኛውን ዓመታዊ የሕክምና ጉባኤው

የኢትዮጵያ ህክምና ማህበር 59ኛውን ዓመታዊ የሕክምና ጉባኤውን “በዘመናዊ የሕክምና አገልግሎት አሰጣጥ የሙያ ማህበራት ፣ የሐኪሞች፣ የማህበረሰቡና የባለድርሻ አካላት ኃላፊነትና ግዴታዎች እንደዚሁም እድሎችና ተግዳሮቶች” በሚል መሪ ቃል አካሂዷል፡፡በመርሃግብሩ በክብር እንግድነት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ፣ የማህበሩ አባላት፣ ስፔሻሊቲ ሶሳይቲ እና Read More …

Page 1 of 15
1 2 3 15