የኢትዮጵያ ህክምና ማህበር 59ኛውን ዓመታዊ የሕክምና ጉባኤው

የኢትዮጵያ ህክምና ማህበር 59ኛውን ዓመታዊ የሕክምና ጉባኤውን “በዘመናዊ የሕክምና አገልግሎት አሰጣጥ የሙያ ማህበራት ፣ የሐኪሞች፣ የማህበረሰቡና የባለድርሻ አካላት ኃላፊነትና ግዴታዎች እንደዚሁም እድሎችና ተግዳሮቶች” በሚል መሪ ቃል አካሂዷል፡፡በመርሃግብሩ በክብር እንግድነት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ፣ የማህበሩ አባላት፣ ስፔሻሊቲ ሶሳይቲ እና Read More …

በኮቪድ 19 ክትባት ዙሪያ የግንዛቤ እና የአመለካከት ክፍተቶች ላይ ለመስራት ሁሉም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ::

የኢትዮጵያ ሕክምና ማህበር ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ እና ከፒኤስ አይ ኢትዮጵያ ጋር በትብብር በመሆን የኮቪድ 19 ክትባትን አስመልክቶ ባዘጋጀው የምክክር መድረክ የሜዲካል ዳይሬክተሮችና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል፡፡በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ የእናቶችና ህጻናት ዳይሬክተር ወ/ት ስንዱ መኩሪያ Read More …

MOU signed

A Memorandum of Understanding (MOU) was signed between Ethiopian Medical Association (EMA) and Medical Societies and Medical Associations. The purpose of the MOU is to formalize the collaboration and partnership between the Ethiopian Medical Association (EMA) and medical societies and Read More …

Page 1 of 14
1 2 3 14