በኮቪድ 19 ክትባት ዙሪያ የግንዛቤ እና የአመለካከት ክፍተቶች ላይ ለመስራት ሁሉም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ::

የኢትዮጵያ ሕክምና ማህበር ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ እና ከፒኤስ አይ ኢትዮጵያ ጋር በትብብር በመሆን የኮቪድ 19 ክትባትን አስመልክቶ ባዘጋጀው የምክክር መድረክ የሜዲካል ዳይሬክተሮችና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል፡፡በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ የእናቶችና ህጻናት ዳይሬክተር ወ/ት ስንዱ መኩሪያ Read More …

MOU signed

A Memorandum of Understanding (MOU) was signed between Ethiopian Medical Association (EMA) and Medical Societies and Medical Associations. The purpose of the MOU is to formalize the collaboration and partnership between the Ethiopian Medical Association (EMA) and medical societies and Read More …

ዶ/ር ሰለሞን ቡሣ

ዶ/ር ሰለሞን ቡሣ በዓይን ህክምና በስፔሻሊስት ደረጃ ሰልጥነው ከ1958 ዓ.ም አንስቶ ለ46 ዓመታት በተለያዩ ሀገሪቱ ተቋማት ማህበረሰቡን አገልግለዋል፡፡ የአለርት ሆስፒታልን ከሶስት ዓመታት በላይ በሜዲካል ዳይሬክተርነት የመሩ ሲሆን በዚህ ቆይታቸው ቁጥራቸው በርከት ያሉ ሀኪሞች ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ስፔሻላይዜሽን ኘሮግራም እንዲያመሩ በማገዝ፣ Read More …

የኢትዮጵያ የሙያ ማህበራት ህብረት ተመሰረተ፡፡

በአገራችን የሙያ ማህበራት መቋቋም ረጅም ታሪክ ያለው ቢሆንም ለሙያ ማህበራት መደራጀት እና ማደግ ምቹ የሆነ የሕግ ማዕቀፍ ባለመኖሩ ምክንያት ዘርፉ በማህበራዊ፣ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት ውስጥ የሚገባውን ሚና እንዳይጫወት ማድረጉን የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ጂማ ዲልቦ ተናግረዋል፡፡ ከዚሁ ጋር Read More …

Page 4 of 16
1 2 3 4 5 6 16